mezmur-miriqat

እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግነው።

የመዝሙር ሲዲ ምርቃት መርሐ ግብር
በዘማሪት መዐዛ ሠናይ
በደብረ መድኃኒት ሐምቡርግ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን
እሑድ ሰኔ 5 ቀን 2014 ዐ/ም (12 June 2022 )
ሰዓት 11-14 CET
በመርሀ ግብሩ እንዲገኙ በክብር ታጋብዘዋል

"ሰላም ለኵልክሙ!​"

ሰላም ለኵልክሙ
መጋቤ ምሥጢር አባ ኅሩይ ኤርምያስ (ዶ/ር)

የደብሩ አስተዳዳሪ

ታሪክ

ኢትዮጵያ የክርስትናን እምነት የተቀበለችው በመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን ሐዋርያው ፊልጶስ ባጠመቀው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ አማካኝነት ነበር።

መሠረተ እምነት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት አባል እንደመኾኗ መጠን እነሱ የሚከተሉትን መሠረተ እምነትና ቀኖና ትቀበላለች።

ሙሉውን ያንብቡ

መንፈሳዊ አገልግሎት

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተለያዩ አገልግሎቶች ይሰጣሉ።

ሙሉውን ያንብቡ

አስተዳደር

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከፍተኛው አካል ቅዱስ ሲኖዶስ ሲኾን እሱም በቤተ ክርስቲያኗ ጠቅላላ መንፈሳዊ አአስተዳደር ላይ ሥልጣን ያለው ነው።

ሙሉውን ያንብቡ

Äthiopisch-Orthodoxe Tewahedo Kirchengemeinde

Die Äthiopisch-Orthodoxe Tewahido Kirchengemeinde in Hamburg wurde im Namen „Kidane Meḥiret“, des „Bundes der Gnade (Gottes durch unsere ewige Jungfrau Maria)“, organisiert.

Weiterlesen

የሥርዓተ ቅዳሴ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ፕሮግራሞች

የተከበራችሁ የሐምቡርግ ምእመናን በሙሉ፤ በመጀመሪያ የከበረ መንፈሳዊ ስላምታችንን እናቀርባለን።

ፎቶና ቪዲዮ

በደብሩ የተካሄዱ መርሐ ግብራትና በዓላት

አድራሻችን

© በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የጀርመንና አካባቢው ሀገረ ስብከት ደብረ መድኃኒት ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን | 2012 ዓ.ም.