ንስሓ እንዴት ልግባ?

በመጋቤ ምሥጢር አባ ኅሩይ ኤርምያስ “ንስሓ ግቡ” የሚለውን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የዘወትር መልእክት ሰምተው አልያም በንስሓ ሕይወት የሚኖሩ መንፈሳውያንን አይተው በመንፈሳዊ ቅንዓት በመነሣሣት ወይም ደግሞ ያሳለፉት ፈሪሀ እግዚአብሔር የሌለበት በረከት አልባ የሕይወት ጉዞ አድክሟቸው ዕረፍትና ተስፋ በማጣት የዛለች ነፍሳቸውን ከእግዚአብሔር በሚገኝ ይርቅታ ከሥቃይ ለማሳረፍ በመሻት ብዙ ሰዎች ንስሓ መግባትን እየፈለጉ ንስሓ እንዴት እንደሚገባ ባለማወቅ ይቸገራሉ። […]

ታላቅ የክብረ በዓል ጥሪ

የናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የትንሣኤና የቅዱሳን ምስጋና በብሩህ ደመና ወደ ሰማይ የማረጓን ክብረ በዓል በደብራችን በሐምቡርግ ደ/ መድኃኒት ቅድስት ኪደነ ምሕረት ቤ/ክ ከዋዜማው ቅዳሜ ነሐሴ 20 ቀን ከ 16:00 ሰዓት ጀምሮ እሁድ ነሐሴ 21 ቀን 2015 ዓ.ም (August 27/2023) ሊቃውንተ ቤ/ክ በተገኙበት በድምቀት ይከበራል ። እርሶም የዚህ ታላቅ በዓል በረከት ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም […]