ንስሓ እንዴት ልግባ?

በመጋቤ ምሥጢር አባ ኅሩይ ኤርምያስ “ንስሓ ግቡ” የሚለውን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የዘወትር መልእክት ሰምተው አልያም በንስሓ ሕይወት የሚኖሩ መንፈሳውያንን አይተው በመንፈሳዊ ቅንዓት በመነሣሣት ወይም ደግሞ ያሳለፉት ፈሪሀ እግዚአብሔር የሌለበት በረከት አልባ የሕይወት ጉዞ አድክሟቸው ዕረፍትና ተስፋ በማጣት የዛለች ነፍሳቸውን ከእግዚአብሔር በሚገኝ ይርቅታ ከሥቃይ ለማሳረፍ በመሻት ብዙ ሰዎች ንስሓ መግባትን እየፈለጉ ንስሓ እንዴት እንደሚገባ ባለማወቅ ይቸገራሉ። […]

የሥርዓተ ቅዳሴ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ፕሮግራሞች

የጊዜ ሰሌዳ ከ ጥር 2012 እስከ ታኅሣሥ 2013 ዓ/ም (Januar 2020 – Dezember 2020) የኢትዬጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሐምቡርግ ደብረ መድኃኒት ኪዳነ ምሕረት የሥርዓተ ቅዳሴና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በሚከተሉት ጊዜያት የሚደረጉ መሆናቸውን በአክብሮት እናሳውቃለን። ቦታ Wehrmannstraße 7-9 , 21109 Hamburg ሥርዓተ ቅዳሴ Gottesdienst 06.01.2020 20:00 ሰዓት Uhr 12.01.2020 07:00 ሰዓት Uhr 26.01.2020 07:00 ሰዓት […]