በሐብቡርግ ደ/ መ/ ኪ/ ም ቤተ ክርስቲያን በደብሩ አስተዳዳሪ በመጋቤ ምሥጢር ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርምያስ ዐውደ ርእይ ኤግዚብሽን ተመርቆ ተከፈተ እንዲሁም ሌሎች አባቶችና የደብሪ ምዕመናን፣የሰንበት ተማራዎች፣ በተጨማሪም የተላያዩ የክብር እንዶች በተገኙበት ከጥቅምት 4 እስከ ጥቅምት 6 የሚቆይ ለዕይታ ቀረበ።

Leave a comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *