በሐብቡርግ ደ/ መ/ ኪ/ ም ቤተ ክርስቲያን በደብሩ አስተዳዳሪ በመጋቤ ምሥጢር ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርምያስ ዐውደ ርእይ ኤግዚብሽን ተመርቆ ተከፈተ እንዲሁም ሌሎች አባቶችና የደብሪ ምዕመናን፣የሰንበት ተማራዎች፣ በተጨማሪም የተላያዩ የክብር እንዶች በተገኙበት ከጥቅምት 4 እስከ ጥቅምት 6 የሚቆይ ለዕይታ ቀረበ።

“ንዑ ርእዩ (መጥታችሁ እዩ !)”

ዐውደ ርእይ ኤግዚብሽን በሐብቡርግ ደ/ መ/ ኪ/ ም ቤተ ክርስቲያን በደብሩ አስተዳዳሪ በመጋቤ ምሥጢር ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርምያስ ዐውደ ርእይ ኤግዚብሽን ተመርቆ ተከፈተ እንዲሁም ሌሎች አባቶችና የደብሪ ምዕመናን፣የሰንበት ተማራዎች፣ በተጨማሪም የተላያዩ የክብር እንዶች በተገኙበት ከጥቅምት 4 እስከ ጥቅምት 6 የሚቆይ ለዕይታ ቀረበ።

Äthiopisch-Orthodoxe Tewahedo Kirchengemeinde

Hl. Kidanemehiret zu Hamburg e.V.Martinistrasse 33, 20251 HamburgKirchen- und Gemeindeverantwortlicher Priester: Megabe-Mestir Dr. Hiruie ErmiasE-Mail: hhkikdan@gmail.comTel.: 017650978025 Die Äthiopisch-Orthodoxe Tewahido Kirchengemeinde in Hamburg wurde im Namen „Kidane Meḥiret“, des „Bundes der Gnade (Gottes durch unsere ewige Jungfrau Maria)“, organisiert. Seit 1999 wird zweimal monatlich ein liturgischer Gottesdienst zelebriert. Zudem werden alle zwei Wochen Gebets- und Bibelstunden […]

አነ ውእቱ ገብርኤል ዘእቀውም ቅድመ እግዚአብሔር!

በመምህር ኅሩይ ኤርምያስ         ገብርኤል የሚለው ስም የሁለት ቃላት ጥምረት ነው ገብር አገልጋይ ፣ ባለሟል ማለት ሲሆን ኤል ደግሞ ስመ አምላክ ነው ስለዚህም ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ባለሟል ወይም አገልጋይ ማለት ነው። ልደተ ዮሐንስን ሊያበስር ወደ ዘካርያስ ተልኮ ሳለ ዘካርያስ ልጅ የማግኘት ተስፋው መንምኖበት ስለነበር የምስራቹን ቃል ለመቀበል በዘገየ ጊዜ የላኪውን ማንነት ቢያውቅ […]

“እስመ ኢየሱስ ክርስቶስ መጽአ ውስተ ዓለም ከመ ያድኅኖሙ ለኃጥአን … ኢየሱስ ክርስቶስ ኃጢአተኞችን ሊያድን ወደ ዓለም መጥቷልና“ ፩ ጢሞ ፩፥፲፭

መጋቤ ምሥጢር ዶ/ር ኅሩይ ኤርምያስ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።          ቸርነትና ይቅርታ የባሕርይ ገንዘቡ የሆነ ፥ ዓለማትን የፈጠረ ፥ ቀዳማዊና ደኃራዊ በአንድነቱ ምንታዌ በሦስትነቱ ርባዔ ሳይኖርበት እንደባለጸጋ በሀብት እንደ ነገሥታት በጉልበት እንደ ጣዖት በሐሰት ያይደለ ለንጽሐ ባሕርዩ ለጽንዐ አምልኮቱ በሚገባ እውነተኛ ምስጋና እርሱን ለማመስገን በሚተጉ በመላእክት ለአምልኮቱ በሚቀኑም […]

“አጽንዑ ቀዊመ በሃይማኖትክሙ – በሃይማኖታችሁ ጸንታችሁ ኑሩ!“ ፩ ጴጥ ፭፥፱

መጋቤ ምሥጢር ዶ/ር ኅሩይ ኤርምያስ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ምሕረትና ቸርነት የባሕርይ ገንዘቡ የሆነ ፥ ዓለማትን ፈጥሮ የሚገዛ ፥ ቀዳማዊና ደኃራዊ በአንድነቱ ምንታዌ በሦስትነቱ ርባዔ ሳይኖርበት እንደ ባለጸጋ በሀብት እንደ ነገሥታት በጉልበት እንደ ጣዖት በሐሰት ያይደለ ለጽንዐ አምልኮቱ በሚገባ እውነተኛ ምስጋና እርሱን ለማመስገን በሚተጉ በሰማያውያን መላእክት ለአምልኮቱ በሚቀኑም ምድራውያን ቅዱሳን አንደበት […]

አስተዳደር

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከፍተኛው አካል ቅዱስ ሲኖዶስ ሲኾን እሱም በቤተ ክርስቲያኗ ጠቅላላ መንፈሳዊ አአስተዳደር ላይ ሥልጣን ያለው ነው። የሚመራውም በቅዱስ ፓትርያርኩ ኾኖ መንፈሳዊ ጉባኤውን በዓመት ሁለት ጊዜ ያደርጋል። በየአካባቢው ያለውን የቤተ ክርስቲያን እንቅስቃሴ በበላይነት የሚመራ “ሀገረ ስብከት” የተሰኘ አስተዳደራዊ መዋቅር ሲኖር ሊቀ ጳጳሱ የሀገረ ስብከቱን የአስተዳደር ጉባኤ በሊቀ መንበርነት ይመራሉ። በዓመት አንድ ጊዜ […]

ዝማሬ እና ሥነ ጥበብ

የዘጠኙ ቅዱሳን ወደ ኢትዮጵያ መምጣት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅድስና ሕይወትና በጠቅላላው በመንፈሳዊ ባሕሉ ላይ አዲስ ምዕራፍን ከፍቷል። ዝማሬና ኪነጥበብ በእጅጉ ተስፋፍቷል። ለዚህም ዋና ምሳሌ ኾኖ የሚጠቀሰው በታዋቂው የአክሱም ሊቅ በነበረው በቅዱስ ያሬድ የተደረሰው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዜማ ድርሰት ነው። ቅዱስ ያሬድ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ የነበሩት የአባ አረጋዊ ደቀመዝሙር ነበር። እሱም እስካሁን […]

መንፈሳዊ አገልግሎት

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተለያዩ አገልግሎቶች ይሰጣሉ። የመጀመሪያው በቤተ መቅደስ በካህናትና በዲያቆናት አማካኝነት የሚከናወነው የቅዳሴ ሥርዓት ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ በመዘምራንና በሊቃውንት የሚሰጠው የማሕሌት፣ የሰዓታት፣ የፍትሐት፣ ወዘተ. አገልግሎት ነው። በቤተ ክርስቲያኗ በሚሰጡ አገልግሎቶች ምእመናን ከፍተኛ ተሳትፎ ያደርጋሉ። በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚሰጥበት ጊዜ በአጽዋማት እና በክብረ በዓላት ይለያያል። በጾም ጊዜያት ቅዳሴ የሚጀመረው ከቀኑ በ7 ሰዓት ነው። […]